Job Expired

company-logo

Heavy Truck Driver

Pave Logistics and Trading PLC

job-description-icon

Transportation & Logistics

Dry 3 Drivers License

Addis Ababa

3 years

10 Positions

2025-01-23

to

2025-01-30

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

10th grade Sophomore Year

Full Time

Share

Job Description

ከባድ መኪና ሹፌር እቃዎችን በረጅም ወይም በአጭር ርቀት ለማጓጓዝ ትላልቅ የንግድ ተሽከርካሪዎችን ይሰራል። ኃላፊነቶች የጭነት መኪናውን ለሜካኒካል ጉዳዮች መፈተሽ፣ ጭነትን መጠበቅ፣ የትራንስፖርት ደንቦችን መከበራቸውን ማረጋገጥ እና ትክክለኛ የመላኪያ ምዝግብ ማስታወሻዎችን መያዝን ያጠቃልላል።

ብዛት፡ 10

የስራ መስፈርቶች:

  • የትምህርት ደረጃ፡ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ እና በአዲሱ ደረቅ 3 ወይም በድሮ ደረጃ 5 ያለው

  • የስራ ልምድ፡ 3 አመት የስራ ልምድ

ተግባራት፡

  • የተሽከርካሪ ቴክኒካል እውቀት ያለው

  • ከድርጅት ደብዳቤ ዋስ ማቅረብ የሚችል

  • ታማኝ ንቁ አስተዋይ እና ጥሩ የስራ ተነሳሽነት ያለው

  • የትራፊክ ህጎችን እና መርሃ ግብሮችን በሚያከብርበት ጊዜ አሽከርካሪ ተሳፋሪዎችን፣ ዕቃዎችን ወይም ቁሳቁሶችን በደህና ወደ መድረሻቸው የማጓጓዝ ኃላፊነት አለበት

የማመልከቻ መመርያ:

  • ተፈላጊውን ችሎታ የሚያሟላ አመልካች የትምህርት ማስረጃ፣ እንዲሁም ሌሎች ተያያዥ ሰነዶችን ይህን ሊንክ በመጠቀም ማመልከት ወይም በኢሜል አድራሻ pavehr@pave-logistics.com ላይ በመላክ ወይም አ/አ ጥቁር አንበሳ ት/ቤት ፊት ለፊት ትራኮን ታወር 2ኛ ፎቅ በሚኘው ቢሮ በአካል በመቅረብ ማመልከት ይችላሉ።

  • ማሳሰቢያ፡ በኢሜልዎ ርዕሰ ጉዳይ ላይ “ከባድ መኪና ሹፌር ” ብለው ያስቀምጡ

Fields Of Study

10th grade Sophomore Year