Job Expired
Minaye PLC
Engineering
Electrical Engineering
Addis Ababa
5 years - 6 years
1 Position
2024-07-30
to
2024-08-06
Auto Electricity & Electronics
Full Time
Share
Job Description
የድርጅቱን መብራትና የኤሌክትሪክ ኃይል ክትትልና ጥገና ዕቅድና የሥራ ፕሮግራም በማዘጋጀት ብልሽት ሲያጋጥም በፍጥነት መጠገን፣ ለኤሌክትሪክ ጥገና ሥራ አስፈላጊ የሆኑ መሣሪያዎችና መለዋወጫዎች እንዲሟሉ ማድረግ፣ ከበድ ያሉ የኤሌክትሪክ ጥገና ሥራዎች ሲከሰቱ ማኑዋሎችን በማንበብና ነባራዊ ሁኔታዎችን በማገናዘብ መፍትሔ መፈለግ፣ የጥገና ሥራዎች በተቻለ አጭር ጊዜ እንዲጠናቀቁ ሁለገብ ጥረት ማድረግ፡፡ አዳዲስ የኤሌክትሪክ መስመሮችን መዘርጋትና የመቆጣጠሪያ ቦርዶችን መትከል፡፡
የኤሌክትሪክ ኃይል ክትትልና ጥገና ዕቅድና የሥራ ፕሮግራም በማዘጋጀት የቴክኒክ ዋና ክፍል ኃላፊውን ያግዛል፤
በማንኛውም ሰዓት የኤሌክትሪክ ብልሽት ወይም የኃይል መቋረጥ ሲያጋጥም በፍጥነት ይጠግናል፣ ያስተካክላል፣
ለኤሌክትሪክ ጥገና ሥራ አስፈላጊ የሆኑ መሣሪያዎችና መለዋወጫዎች እንዲሟሉ ያደርጋል፤
ከበድ ያሉ የኤሌክትሪክ ጥገና ሥራዎች ሲከሰቱ ማኑዋሎችን በማንበብና ነባራዊ ሁኔታዎችን በማገናዘብ መፍትሔ በመሻት የበታች ሠራተኞችን ያግዛል፤
የኤሌክትሪክና የኃይል አቅርቦት ችግር ሲገጥም የሚከናወኑ የጥገና ሥራዎች በተቻለ አጭር ጊዜ እንዲጠናቀቁ ጥረት ያደርጋል፤
የኤሌክትሪክ ኮመፖኔንትና ሲስተም ኢንስታሌሽኖች ኮንትሮል ፓኔሎች ወዘተ የጥገና ሥራዎችን ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፤
ከፍተኛና ውስብስብ የሆኑ የኤሌክትሪክ ጥገና ሥራዎች ብልሽትን ይመረምራል፣ ጥገናው የሚናወንበትን መመሪያ ይሰጣል፣ እንደአስፈላጊነቱ ከፍተኛ ችሎታ በሚጠይቁ የጠገና ሥራዎች ላይ ጥገናውን በመምራት ይሳተፋል፤
ለጥገና ሥራ የፈጀውን የሥራ ሰዓትና ማቴሪያል በወቅቱ ተመዝግቦ መተላለፉን ያረጋግጣል፤
በተጨማሪም የቅርብ አለቃው የሚሰጠውን ሌሎች ተመሳሳይ ሥራዎች ያከናውናል፡፡
ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ተቋም በጠቅላላ መካኒክና ኤሌክትሪሽያን ዲፕሎማ የተመረቀ/ች 5 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ላት።
በኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ቢ.ኤ የተመረቀ/ች 3 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ላት።
አመልካቾች የትምህርት፣ ሥራ ልምድ ደብዳቤ የማይመለስ ኮፒ በድርጅቱ ኢ-ሜይል: hrminaye@gmail.com መላክ ትችላላቹ ። ለበለጠ መረጃ ስልክ +251113728667/ +251113728668/ +251113728669
Fields Of Study
Auto Electricity & Electronics
Related Jobs
3 days left
City Government of Addis Ababa Construction Design Building & Consultation Enterprise
Electrical Engineer
Electrical Engineer
Full Time
1 - 2 yrs
2 Positions
MSc or BSc Degree in Electrical Engineering or in a related field of study with relevant work experience
3 days left
City Government of Addis Ababa Construction Design Building & Consultation Enterprise
Senior Electrical Engineer
Electrical Engineer
Full Time
4 - 6 yrs
2 Positions
MSc or BSc Degree in Electrical Engineering or in a related field of study with relevant work experience
6 days left
DUGDA construction
Batching Plant Maintenance Unit Head
Maintenance Specialist
Full Time
8 - 10 yrs
1 Position
BSc Degree or Diploma in Electro Mechanical Technology, Electrical Engineering or in a related field of study with relevant work experience
7 days left
Ethiopian Roads Authority
Senior Electrican
Electrician
Full Time
0 yrs
1 Position
Master's, Bachelor's Degree, TVET Level 5 or Level 4 in Electrical Engineering, Power System and Energy Engineering, Electrical Power Engineering, Electromechanical Engineering, Motor Vehicle Engineering, Automotive Electro-Mechanical Analysis and Modification, Automotive Electromechanical Diagnosis or in a related field of study with relevant work experience Experience: 0 year for Master's, 2 years for Bachelor's, 5 years for Level 5 and 6 years for Level 4 Additional: Coc Certeficate Job Location: Ras Hail Construction Projects Management Directorate/Shesha Gera and Diri Masha Road Construction Project
7 days left
Ethiopian Roads Authority
Lead Electrician
Electrician
Full Time
1 yrs
1 Position
Master's, Bachelor's Degree, TVET Level 5 or Level 4 in Electrical Engineering, Power System and Energy Engineering, Electrical Power Engineering, Electromechanical Engineering, Motor Vehicle Engineering, Automotive Electro-Mechanical Analysis and Modification, Automotive Electromechanical Diagnosis or in a related field of study with relevant work experience Experience: 1 year for Master's, 3 years for Bachelor's, 7 years for Level 5 and 8 years for Level 4 Additional: Coc Certeficate Job Location: Ras Hail Construction Projects Management Directorate/Shesha Gera and Diri Masha Road Construction Project
20 days left
Nigat Corporate
Electrical Engineer
Electrical Engineer
Full Time
1 - 5 yrs
1 Position
Master's or Bachelor's Degree in Electrical Engineering, or in a related field of study, with relevant work experience