Job Expired

company-logo

Senior Production Planning & Control Officer

Minaye PLC

job-description-icon

Engineering

Manufacturing Engineering

Addis Ababa

4 years - 5 years

2 Positions

2024-04-18

to

2024-04-25

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

Industrial Engineering

Full Time

Share

Job Description

ዝርዝር ተግባራት

  •  ከቅርብ ሃላፊዉ የሚሰጠው ማንኛም የስራ ትዕዛዝ ይፈፅማል፣ ያስፈጽማል፡፡

  •  ከንገድና ሽያጭ ክፍል የሚመጡ የስራ ትዕዛዞች በሚገባ ተረድቶ በትዕዛዙ መሰረት በቂ ጥሬ ዕቃ እና አክሰሰሪ መኖሩን( MOQ, color, thickness) ማረጋገጥ፡፡

  • የጨረታ ስራ ዝርዝር መስፈረቶችን (specification) በሚገባ በመረዳት በቂ ግብዓት መኖሩን አረጋገጦ BOM and PK እነዲዘጋጅ በማድረግ በተጠየቀዉ የጊዜ ገደብ ለፋይናንስ ክፍል ትክክል መሆኑን አረጋግጦ ስራዉ ተጠናቆ የሚያበቃበት የጊዜ ገደብ አስቀመጦ መላክ

  • የተረጋገጠዉ የስራ ትዕዛዝ በቅደም ተከተል (urgency level) በ’’ Google sheet’’በመመዝገብ ምርቱ የሚደርስበት ጊዜ ማሳወቅና መከታተል

  •  በስራ ትዕዛዙ ቅደም ተከተል መሰረት ዲዛይን እንዲሰራለት አቅዶ በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ መሰራቱን መከታተል ማረጋገጥ

  • ዲዛይን ያለቀለት ዕቃ ምረታማነቱን በሚጨምር መልኩ የደንበኛ ፍላጎት በማሰቀደም በየማሽኖቹ ከፋፍሎ ማቀድ

  • እቅዱን ለሚመለከተው ክፍል ማድረስ ና መናበብ

  • በዕቅዱ መሰረት የተዘጋጀዉ ዲዛይን እና ቡም የተማላ እና ተክክል መሆኑን ማረጋገጥ

  • በተረጋገጠዉ ቡም መሰረት ለማምረት የሚያስፈለጉ ግብዓቶችን አሰቀድሞ መጠየቅ

  • አስፈላጊዉ የሰዉ ሃይል ና ማሽን ዝግጅት ከዕቅዱ ጋር የተመጣጠነ መሆኑን መከታተል ማረጋገጥ

  • የየእለቱ እና ሳምንታዊ የምርት መርሃ ግብሮች በማዘጋጀት በዲፓርትመንቶች ውስጥ ወይም መካከል ያለውን የስራ ዕነቅስቃሴ እና የቁሳቁስ ፍሰት ሰላማዊና ወጥነት እነዲኖረዉ ማደረግ

  • ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር እና የደንበኞችን ፍላጎት ለማሟላት የቁሳቁስ እና ሰነዶችን ፍሰት ለማፋጠን ከሁሉም ቡድኖች ጋር ተናቦ እና ተቀናጅቶ መስራት፡፡

  • የምርት ሂደትን አፈጻጸም ለመገምገም ፣በሂደት ላይ ያሉ ሥራዎች ፣ የጥሬ ዕቃ ክምችት እና የተጠናቀቁ ዕቃዎች ፍሰት ለማየት በተሟላ ሁኔታ ሪፖርቶች እና የመረጃ ትንተና ማዘጋጀት።

  • የየዕለቱን የስራ ዕንቅስቃሴ ከኩባንያዉ ስተራቴጂክ ግቦች ጋር በማገናኘት ቁጥጥሮችን ማዳበር ፣ ግቦችን ለማሳካት መጣር። በወጪ ቅነሳ ፣በሂደቶች ፣በጥራት እና በምርታማነት ዘርፎች ላይ ለማሻሻል ጥረት ማድረግ።

  • መረጃዎችና ሰነዶች አደራጀቶ ና ትክክል መሆኑን አረጋግጦ በቅደም ተከተል ማስቀመጥ

ዋና ዋና ተግባራት

  • የየእለቱ እና ሳምንታዊ የምርት መርሃ ግብሮች በማዘጋጀት በዲፓርትመንቶች ውስጥ ወይም መካከል ያለውን የስራ ዕነቅስቃሴ እና የቁሳቁስ ፍሰት ሰላማዊና ወጥነት እነዲኖረዉ ማደረግ

  • ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር እና የደንበኞችን ፍላጎት ለማሟላት የቁሳቁስ እና ሰነዶችን ፍሰት ለማፋጠን ከሁሉም ቡድኖች ጋር ተናቦ እና ተቀናጅቶ መስራት፡፡

  • የምርት ሂደትን አፈጻጸም ለመገምገም ፣በሂደት ላይ ያሉ ሥራዎች ፣ የጥሬ ዕቃ ክምችት እና የተጠናቀቁ ዕቃዎች ፍሰት ለማየት በተሟላ ሁኔታ ሪፖርቶች እና የመረጃ ትንተና ማዘጋጀት።

  • የየዕለቱን የስራ ዕንቅስቃሴ ከኩባንያዉ ስተራቴጂክ ግቦች ጋር በማገናኘት ቁጥጥሮችን ማዳበር ፣ ግቦችን ለማሳካት መጣር። በወጪ ቅነሳ ፣በሂደቶች ፣በጥራት እና በምርታማነት ዘርፎች ላይ ለማሻሻል ጥረት ማድረግ።

  • መረጃዎችና ሰነዶች አደራጀቶ ና ትክክል መሆኑን አረጋግጦ በቅደም ተከተል ማስቀመጥ

የስራ መስፈርቶች

  • ከታወቀ ዩኒቨርስቲ /ኮሌጅ በኢንዱሰትሪያል ምህንድስና ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ ያላት/ዉ፤ በሙያዉ/ዋ የሥራ ልምድ ያለው/ላት

  • 4 ዓመት የሥራ ልምድ 1 አመት በፋብሪካው ውስጥ የሰራ/ች እና የኮምፒዩተር እዉቀት ያለዉ/ላት ፡፡

የማመልከቻ መመርያ

  • አመልካቾች የትምህርት፣ የሥራ ልምድ ደብዳቤ የማይመለስ ኮፒ ይዛችሁ በድርጅቱ ኢ-ሜይል talentacquisition@minayegroup.com ወይም ቃሊቲ ገብርኤል ኢንዱስተሪያል መንደር አካባቢ ዴሉክስ ፈርኒቸር ፋብሪካ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን። ለበለጠ መረጃ ስልክ 0114717381

Fields Of Study

Industrial Engineering