Job Expired
Menkem International Business PLC
Transportation & Logistics
Logistics Management
Addis Ababa
5 years - 6 years
2 Positions
2024-06-10
to
2024-06-17
Transportation
Logistics and Supply Chain Management
Full Time
Share
Job Description
ቢ.ኤስ.ሲ በማናቸውም የት/ት መስክ
5 ዓመት በሀገር አቋራጭ የጭነት ስምሪት ተቆጣጣሪነት የሥራ
የGPS ክትትል ችሎታ ያለው
የኮምፒውተር ችሎታ ያለው
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ (ቃሊቲ)
አመልካቾች ሲቪ እና የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን በኢሜል አድራሻችን vacancy@menkemintl.com ወይም በአካል ቦሌ ሩዋንዳ ዋሽንግተን ሆስፒታል ዝቅ ብሎ ቲዜድ ሆቴል አጠገብ ህብረት ባንክ ያለበት ህንፃ 4ኛ ፎቅ ወይም ቃሊቲ በሸገር ዳቦ ፋብሪካና በሚድሮክ ኮንስትራክሽን ተርሚናል መካከል በማሩ ብረታብረት ማምረቻ በሚያስገባው አስፓልት መንገድ እስከ መጨረሻው በመውረድ አዲሱ አንበሳ ጋራጅ ሳይደርሱ የድርጅታችን ማስታወቂያ የተለጠፈ ሲሆን በመምጣት መመዝገብ ትችላላቹ ለበለጠ መረጃ በ0118296400/0114717461(ቃሊቲ) 0118889583 (ቦሌ ሩዋንዳ) ይደውሉ
Fields Of Study
Transportation
Logistics and Supply Chain Management