Job Expired

company-logo

Djibouti Heavy Trucks Distribution Worker

Menkem International Business PLC

Addis Ababa

2 years - 4 years

2 Positions

2024-07-04

to

2024-07-11

Required Skills

collect data using GPS

+ show more
Fields of study

Logistics and Supply Chain Management

Full Time

Share

Job Description

ደሞዝ፡ ስኬል እና መደራደር የሚችል

የኮምፒውተር ችሎታ፡ የግዴታ

የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ (ቃሊቲ) ውሃ ልማት

የስራ መስፈርቶች

  • ቢ.ኤ./ዲፕሎማ በማናቸውም የት/ት መስክ የሠራ

  • 2/4 ዓመት በሀገር አቋራጭ የጭነት ስምሪት ተቆጣጣሪነት የሥራ

  • GPS ክትትል ችሎታ ያለው

  • የኮምፒውተር ችሎታ ያለው

የማመልከቻ መመርያ

  • የምዝገባ ቦታ ፡-ቦሌ ሩዋንዳ ዋሽንግተን ሆስፒታል ዝቅ ብሎ ቲዜድ ሆቴል አጠገብ ህብረት ባንክ ያለበት ህንፃ 4ኛ ፎቅ ወይም ቃሊቲ በሸገር ዳቦ ፋብሪካና በሚድሮክ ኮንስትራክሽን ተርሚናል መካከል በማሩ ብረታብረት ማምረቻ በሚያስገባው አስፓልት መንገድ እስከ መጨረሻው በመውረድ አዲሱ አንበሳ ጋራጅ ሳይደርሱ የድርጅታችን ማስታወቂያ የተለጠፈ ሲሆን ቁስቋም ቤተ ክርስቲያን አካባቢ በአካል በመምጣት መመዝገብ ትችላላቹ/ በኢሜል፡ vacancy@menkemintl.com ለተጨማሪ መረጃ+251118296400 /0114717461 (ቃሊቲ)/ 0118889583 (ቦሌ ሩዋንዳ)

  •  ለተጨማሪ መረጃ ፡- በ+251118296400/0114717461(ቃሊቲ) 0118889583 (ቦሌ ሩዋንዳ) ይደውሉ፡፡

Fields Of Study

Logistics and Supply Chain Management

Skills Required

collect data using GPS