company-logo

Ordering or Chemical Engineer

Ethiopian Mineral Corporation

job-description-icon

Engineering

Chemical Engineering

Addis Ababa

0 years

3 Positions

2025-04-24

to

2025-04-28

Required Skills

handle chemicals

+ show more
Fields of study

Mining Engineering

Chemical engineering

Contract

Birr 9000

Share

Job Description

  • ደመወዝ፡ 9000 ብር

  • ብዛት፡ 3

  • የስራ ቦታ፡ በዋናው መ/ቤት

  • የቅጥር ሁኔታ፡ በኮንትራት

  • እድሜ ለቢኤስ ሲ 25፣ ለኤምስ ሲ 30

ዋና ዋና ሃናፊነቶች

  • መጠነ-ሰፊ ኬሚካላዊ እና አካላዊ የምርት ሂደቶችን መንደፍ እና ማዳበር

  • ጥሬ ዕቃዎችን ወደ ምርቶች ለመለወጥ በሚያስፈልገው አጠቃላይ የኢንዱስትሪ ሂደት ውስጥ መሳትፍ

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ: ቢኤስ.ሲ ዲግሪ በማይኒንግ ኢንጅነር፣ ኬሚካል ኢንጅነር ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች

  • የሥራ ልምድ: 0 አመት GPA 3.2- 3.5

የማመልከቻ መመርያ

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ 22 ማዞሪያ ከአውራሪስ ሆተል ጀርባ በአካል መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +25116611362 ይደውሉ።

Fields Of Study

Mining Engineering

Chemical engineering

Skills Required

handle chemicals