Job Expired
Nefas Silk Paint Factory
Transportation & Logistics
Public 1 Drivers License
Addis Ababa
2 years
4 Positions
2025-02-24
to
2025-02-28
drive vehicles
10th grade Sophomore Year
12th grade Senior Year
Full Time
Share
Job Description
ብዛት፡ 4
ደመወዝ: በድርጅቱ ስኬል መሰረት
የስራ ቦታ: አዲስ አበባ
የት/ት ደረጃ: 12ኛ ክፍል ወይም በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ ህዝብ አንድ መንጃ ፈቃድ ያለው
የስራ ልምድ፡ በሙያው 2 አመት የስራ ልምድ ወይም 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ 4 አመት የስራ ልምድ ያለው
አመልካቾች የት/ት እና ስራ ማስረጃ የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ሳር ቤት ወደ ቄራ በሚወስደው መንገድ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ፊት ለፊት ጄ ኤፍ ኬ(JFK) ህንጻ 8ኛ ፎቅ አስተዳደርና የሰው ሃይል መምሪያ በአካል ወይም በኢሜል personnel@nefassilkpaints.com .በመላክ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251115580448 ይደውሉ።
Fields Of Study
10th grade Sophomore Year
12th grade Senior Year
Skills Required
drive vehicles
Related Jobs
Expired 22 days ago
Tigray Development Association (TDA)
Driver
Driver
Full Time
3 yrs
1 Position
Completion of 10th Grade with 3rd Grade\Public 1 Driving License and relevant work experience