Job Expired
Addis Hiwot General Hospital
Transportation & Logistics
1st Grade Drivers License
Addis Ababa
3 years
1 Position
2025-02-10
to
2025-02-14
facilitate motor skill activities
10th grade Sophomore Year
Full Time
Share
Job Description
ደምወዝ: በድርጅቱ ስኪል መሰረት
ብዛት: 1
የቅጥር ሁኔታ: ቋሚነት
የት/ት ዝግጅቶች: 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ እና ሞተር መንጃ ፍቃድ ያለው/ያላት
የስራ ልምድ: 3 አመት የሰራ/ች
የማመልከቻ መመርያ፡
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ በመያዝ በሆስፒታሉ 7ተኛ ፎቅ የሰው ሃይል አስተዳደር ቢሮ በመቅረብ ወይም በኢሜል: addishiwothospital@gmail.com በመላክ መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +251908494949/+251116180449 ይደውሉ።
አድራሻ፡ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ከሃይሌ ገብረስላልሴ ጎዳና ወይም 22 ማዞሪያ በጌታሁን በሻህ ህንጻ ወደ ውስጥ 100 ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል።
Fields Of Study
10th grade Sophomore Year
Skills Required
facilitate motor skill activities