Job Expired
Alemayehu Ketema General contractor
Transportation & Logistics
5th Grade Drivers License
Addis Ababa
5 years
30 Positions
2025-02-06
to
2025-02-13
load bulk trucks
maneuver heavy trucks
8th grade Middle School
Full Time
Share
Job Description
አለማየሁ ከተማ አጠቃላይ ስራ ተቋራጭ ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
የስራ መደብ: ከባድ መኪና ሹፌር
ብዛት: 30
የስራ ቦታ: በተለያዩ ፕሮጄክቶች
ደሞዝ: በስምምነት እና ማራኪ
8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር እና 4ኛ/5ኛ ደረጃ መንጃ ፍቃድ ያለው
5 አመት የስራ ልምድ
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ዓለማየሁ ከተማ አጠቃላይ ተቋራጭ በየረር በር ለቃ ህንፃ 4ኛ ፎቅ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር መምሪያ በአካል በመምጣት ማመልከት ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251116477795 መደወል ይችላሉ።
Fields Of Study
8th grade Middle School
Skills Required
load bulk trucks
maneuver heavy trucks
Related Jobs
about 19 hours left
ASER Construction
Aspolt Prime Distributor Operator
Asphalt Plant Expert
Full Time
4 yrs
2 Positions
Previous 4th or New 5th Grade Driving License with relevant work experience Place of work: Project Sites and Head Office
about 19 hours left
ASER Construction
Heavy Truck Driver
Heavy Truck Driver
Full Time
4 yrs
2 Positions
Old 4th\5th Grade Driving License and relevant work experience Place of work: Project Sites and Head Office