Job Expired

company-logo

Finance Manager

Lion Security Service PLC

job-description-icon

Finance

Financial Management

Addis Ababa

6 years

1 Position

2023-09-19

to

2023-09-26

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

Accounting

Business Administration

Accounting & Finance

Full Time

Share

Job Description

ላየን ሴኩሪቲ ሰርቪስ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር ባለው ክፍት የስራ መደብ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

የስራ ሰአት፡ 8 ሰዓት ሰራተኛ

እድሜ፡ ከ25- 45

ብዛት፡ 1

ጾታ፡ አይለይም

ደሞዝ፡ በስምምነት

የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ መገናኛ ዋናው መ/ቤት

ተፈላጊ ችሎታ፡

  • አጠቃላይ የሂሳብ ስራዎችን ማከናወን የሚችል/የምትችል፤

  • የፋይናንስ ፖሊሲን፣ መመሪያን እና ደንቦችን የማዘጋጀትና የመተግበር ችሎታ ያለው/ያላት፤

  • ስለ ፋይናንስ አሰራሮችና ዕቅድ አዘገጃጀት በደንብ የሚያውቅ/የምታውቅ፤

  • ደረሰኞችን፣ የባንክ ተቀማጮችን እንዲሁም ገቢና ወጪ ገንዘቦችን የሚከታተል/የምትከታተል፤

  • የፋይናንስ ግብይቶች እና አካሄዶቻችን እንዲሁም በዘርፉ ላይ ያሉ የእለት ተእለት አስተዳደራዊ ኃላፊነቶችን በአግባቡ የሚወጣ/የምትወጣ፤

  • የባንክ ሂሳቦችን ማስታረቅ፣ ተከፋይ እና ተሰብሳቢ ሂሳቦችን እና ሌሎች የሂሳብ ነክ ስራዎችን የማስተዳደር ብቃት ያለው/ያላት፤

  • የፋይናንሺያል ሶፍትዌሮችን ማለትም Peachtree ፣ IFRS፣የመጠቀም የላቀ ችሎታ ያለው/ያላት፣

  • የገቢዎችን አሰራር፣ መመሪያ እና ደንቦች ጠንቅቆ/ጠንቅቃ የሚያውቅ/የምታውቅ፤

  • የካሽ ሪጅስተር ማሽን አጠቃቀም ችሎታ ያለው/ያላት፤  ጥሩ የአደረጃጀት፣ የማስተባበር እንዲሁም ጊዜን በአግባቡ የመጠቀም ችሎታዎች ያለው/ያላት፡፡

የስራ መስፈርቶች:

  • ዕዉቅና ካለዉ ተቋም በአካውንቲንግ፣ በኢኮኖሚክስ፣ በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ወይም በተመሳሳይ የት/ት ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ ያለው/ያላት

ልዩ ልዩ ጥቅማ ጥቅሞች

  • የህክምና፣የሀዘን፣የደስታ፣የዓመት ፈቃድ እና በሥራ ላይ ለሚገጥም ጉዳት ሆነ ሞት ኢንሹራንስ ይሰጣል፡፡

  • ጠዋትና ማታ የሰርቪስ አገልግሎት እንሰጣለን፤ ቁርስና ምሳ ያቀርባል በተጨማሪም የህጻናት ማቆያ አገልግሎት ካምፓኒው ይሰጣል፡፡

የማመልከቻ መመርያ፡

  • የመመዝገቢያ ጊዜ፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ7 ተከታታይ የስራ ቀናት ዘውትር በስራ ሰዓት በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ፤

  • አመልካቾች የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን በመያዝ ላየን ሴኩሪቲ ሰርቪስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ዋና መስሪያ ቤት መገናኛ ቦሌ ክ/ከተማ በስተጀርባ ወደ እግዚአብሄርአብ ቤተክርስቲያ መሄጃ 600 ሜትር ገባ ብሎ በመምጣት መመዝገብ ትቻላላቹ ለበለጠ መረጃ፡- 0922464043/ 0118696092

Fields Of Study

Accounting

Business Administration

Accounting & Finance

Related Jobs

about 6 hours left

Ethiopian Railways Corporation

Senior Liaison Officer

Liaison Officer

time-icon

Contract

8 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Management or in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa

about 6 hours left

Seven Star Health Science and Business College

Finance and Admin Coordinator

Finance and Administration Officer

time-icon

Full Time

7 yrs

1 Position


MA or BA Degree in Financial Management or in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa

about 6 hours left

Ethiopian Railways Corporation

Liaison Officer

Liaison Officer

time-icon

Contract

4 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Management or in a related field of study with relevant work experience.

Addis Ababa

3 days left

Etcare SACCOs Ltd

Finance Manager

Finance Manager

time-icon

Full Time

3 - 5 yrs

1 Position


Master’s or Bachelor’s Degree in Accounting, Finance or in a related  field of study with relevant work experience Duties & Responsibilities:  - Ensure that departments are equipped with relevant functioning hardware and software for efficient functioning of cooperative  - Mandatory, manage and optimize the use of the Temenos system for core banking, reporting, and financial operations

Addis Ababa

5 days left

The International Committee of the Red Cross Delegation

Deputy Finance & Administration Coordinator

Finance and Administration Officer

time-icon

Full Time

7 - 10 yrs

1 Position


Master's or Bachelor's Degree in Finance, Economics, Business Administration or in a related field of study with relevant work experience, out of which 3 \5 years in a managerial role. Duties and Responsibilities: - Act as a financial business partner to management and heads of departments, providing insight and advice to support operational and strategic decisions. - Assist in the preparation of annual budgets, forecasts, and monthly financial/risk reports, ensuring alignment with delegation priorities. - Monitor cost control, analyze budget deviations, and recommend corrective measures.

Addis Ababa