Job Expired

company-logo

Nurse Specialist

Marcia Surgical Center

Addis Ababa

2 years

1 Position

2023-08-22

to

2023-08-28

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

Nursing Science

Full Time

Share

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • የትምህርት ደረጃ:  አግባብነት ካለው የትምህርት ተቋም በነርሲንግ የትምህርት መስክ በድግሪ የመረቀ

  • የሥራ ልምድ:  2 (ሁለት ዓመት) እና ከዛ በላይ

የማመልከቻ መመርያ፡

አድራሻ: ደንበል ሲቲ ሴንተር ጀርባ ስ.ቁ 0115579490/8910

ምዝገባ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ለ7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ሲሆን አመልካቾች አስፈላጊውን የትምህርት ማስረጃ ዋናውን እና ኮፒውን በመያዝ ማርሻ ቀዶ ጥገና ማዕከል 4ኛ ፎቅ አስተዳደር ቢሮ ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡

ማርሻ ቀዶ ጥገና ማዕከል

Fields Of Study

Nursing Science