Job Expired

company-logo

Librarian I

Federal Housing Corporation

job-description-icon

Natural Science

Library Science

Addis Ababa

2 years - 4 years

1 Position

2023-06-13

to

2023-07-12

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

Library and museum studies

Full Time

Share

Job Description

የስራው መደብ ዝርዝር

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች የተገለጸ የሥራ መደብ ላይ ብቁ ባለሙያዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ

  • ላይብራሪያን |

የሥራ መደቡ ደረጃ

  • VI

ብዛት

  • 1

ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት ደረጃ እና የሥራ ልምድ

  • በላይብረሪ ሳይንስ በሌቭል \ የተመረቀ/ች ወይም በሌሻል 1 ከተመረቀች በኋላ 2 ዓመት የሠራች | ወይም በሌቭል 1 ከተመረቀ/ች በኋላ 4 ዓመት የሠራች

የአመልካቾች መመርያ

ማሣሰቢያ፡-

የሥራ ቦታ አዲስ አበባ

ከሱማሌ፣ ከአፋር፣ ከጋምቤላ፣ ከቤንሻንጉል እና ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች መስፈርቱን አሟልተው ለሚመጡ አመልካቾች ቅድሚያ ይሰጣል፡፡

አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከCV ጋር በማያያዝ፣ የሥራ ልምድ ለተጠየቀበት ቦታ የሥነ-ምግባር ማረጋገጫ ማስረጃ በመያዝ እንዲሁም

በሌቭል ደረጃ የሚቀርቡ የትምህርት ማስረጃዎች የብቃት ማረጋገጫ (COC) ማቅረብ የሚችል/የምትችል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ለገሀር አካባቢ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት (የቀድሞው የፌዴራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የነበረበት) ሕንፃ ሁለተኛ ፎቅ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬከቶሬት በሥራ

ሰዓት በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሣውቃለን፡፡

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን

Fields Of Study

Library and museum studies