Job Expired

company-logo

Security I

Public Service Employee's Transport Service Enterprise

job-description-icon

Low and Medium Skilled Worker

Military Training

Addis Ababa

2 years - 4 years

2 Positions

2022-10-24

to

2022-10-28

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

10th grade Sophomore Year

Full Time

Share

Job Description

የስራው መደብ ዝርዝር

የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት ሠራተኞችን በቋሚነትና በኮንትራት ቅጥር አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

መደቡ የሚፈልገው ተፈላጊ ችሎታ

  • 10ኛ ከፍል ያጠናቀቀና 2 ዓመት የስራ ልምድ

  • 9ኛ ክፍል ያጠናቀቀና 3 ዓመት የስራ ልምድ

  • 8ኛ ከፍል ያጠናቀቀና 4 ዓመት የስራ ልምድ

ደረጃ፡ III

ብዛት: 2

Applicant Instruction | የአመልካቾች መመርያ

ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት እና ሰዓት ውስጥ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰቢያ፡

የምዝገባ ቦታ :አዲስ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 9 አስተዳደር ሕንፃ የሰው ኃብት አስተዳደር ቡድን ቢሮ 4ኛ ፎቅ
አድራሻ: ኳስ ሜዳ እሸት የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ጀርባ ወይም ከመሳለሚያ ወደ ኳስ ሜዳ የሚወስደው መንገድ

አመልካቾች ለምዝገባ ስትመጡ የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውን እና የማይመለስ ኮፒ

ለበለጠ መረጃ : በስልክ ቁጥር 0112304002

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የወረዳ 9 ፐብሊክ ሰርቪስና

የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት

Fields Of Study

10th grade Sophomore Year