Job Expired

company-logo

Plumber

Ethiopian Shipping & Logistics Services Enterprise

job-description-icon

Low and Medium Skilled Worker

Maintenance

Addis Ababa

1 years

2 Positions

2022-03-03

to

2022-03-07

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

በኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ድርጅት የቃሊቲ የብስ ትራንስፖርት ቅ/ጽ/ቤት ከዚህ በታች በተመለከተው ክፍት የሥራ መደብ ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

ያሥሪ ደረጃ: 4

ተፈላጊ የሰው ሃይል ብዛት: 2

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ: የሞያ ደረጃ በቧንቧ ወይም በተመሳሳይ ሙያ የሠለጠነ/ች ወይም በተመሳሳይ ሙያ የሠለጠነ/ች  የCOC የምዘና ውጤት ማቅረብ ይጠበቃል

ያስራ ልምድ: 1 ዓመት የሠራ/ች

ያስራ ቦታ: ቃሊቲ የየብስ ትራንስፖርት ቅ/ጽ/ቤት

Applicant Instruction | የአመልካቾች መመርያ

  • በድርጅቱ መመሪያ መሠረት የትራንስፖርት አበል፣ የህክምና አገልግሎት እና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞችም ይኖሩታል፣
  •  ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፣
  • የሥራ ልምድ የሚቆጠረው ከተጠየቀው የትምህርት ዝግጅት በኋላ መሆኑን እናሳውቃለን፣
  • መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካÓች ከጀረጃ 1 እስከ 3 ያሉ የሥራ መደቦች እና 0 ዓመት የሥራ ልምድ በሚጠይቁ መደቦች ላይ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ን ጀምሮ ባሉት 5/አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ እንዲሁም ደረጃ 4 እና ከዚያ በላይ የሥራ መደቦች ላይ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርት፣ የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከአጭር የህይወት ታሪክ መግለጫ /CV/ እና የሥራ ማመልከቻ /Application Letter/ ጋር በማያያዝ አዲስ አበባ ሳሪስ አቦ በሚገኘው ቅ/ጽ/ቤት የሠው ኃብት አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 204 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡