Job Expired

company-logo

HR and Management Team Leader

Public Service Employee's Transport Service Enterprise

job-description-icon

Business

Human Resource Administration

Addis Ababa

4 years - 6 years

1 Position

2021-12-31

to

2022-01-05

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

ተብሊክ ሰርቪስ ሰራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሠራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል:: አለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

የቅጥር : ቋሚ

ደረጃ; 13

የቅጥር ብዛት: 1

ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት: በማኔጅመንት፣ በስው ሀብት ሥራ አመራር፣ በህዝብ አስተዳደር፣ በቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ፣ በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን እና በመሳሰሉት ቢ.ኤኤም.ኤ ዲግሪ

አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ: 6/4 ዓመት ሆኖ ከዚህ ውስጥ ለሁለት ዓመት በተመጣጣኝ ኃላፊነት የስራ /ች

ልዩ ስልጠና: -

Applicant Instruction | የአመልካቾች መመርያ

ማሳሰቢያ፡-

  • የመመዝገቢያ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 /ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡30-11፡20 ሰዓት በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
  • የመመዝገቢያ ቦታ፡ ሚክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 33
  • የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ ሆኖ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ፤
  • ሰውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በድርጅቱ የውስጥ ማስታወቂያ ይገለጻል፤
  • ኣመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ የስነ-ምግባር መግለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል።
  • ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ።

ስበስበ መረጃ በስልክ ቁጥር 011515-40-49

የፐብሊክ ሠርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት