Job Expired

company-logo

Ordinary Seaman

Ethiopian Shipping & Logistics Services Enterprise

job-description-icon

Low and Medium Skilled Worker

Maintenance

Addis Ababa

1 years

10 Positions

2021-10-29

to

2021-11-09

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ: 10+2 ቴክኒክና ሙያ ሰርተፍኬት ወይም አቻ የሆነ
  • የሥራ ልምድ: 6 ወራት የመርከብ ላይ ስልጠና
  • ተፈላጊ ስልጠና: PSSR, BFF, MFA PST
  • ፈላጊ የምስክር ወረቀት: II/4 Watchkeeping Certificate (Deck Rating)
  • ብዛት:10

ደመወዝ የየብስ ላይ ዕረፍት ሲሆኑ: 2,545.00 ብር

ደመወዝ በመርከብ ላይ ሲመደቡ: 545 ዶላር

የሥራ ቦታ: መርከብ ላይ

How to Apply

አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አሥር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ እንዲሁም አንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ከCV እና የሥራ ማመልከቻ ጋር በማያያዝ ለገሀር በሚገኘው ዋናው መ/ቤት የሰው ኃብት አመራርና ልማት መምሪያ 11ኛ ፎቅ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡ 011 551 82 80

የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት