Job Expired

company-logo

Property Administration Sector General Manager

AYAT Share Company

job-description-icon

Business

Materials Management

Addis Ababa

Position

2021-10-13

to

2021-10-21

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Birr 31285

Share

Job Description

Job Requirement

  • ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ: ከታወቀ ዩኒቨርስቲ በማቴሪያል ማኔጅመንት በሎጅስቲክ እና ሰፕላይ ማኔጅመንት በግዥና ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ በቢዝነስ አድምንስትሬሽን፣ በአካውንቲግ ወይም በፋይናንስ 2ኛ ደግሪ 7 ዓመት ከዚህ ውስጥ 4 ዓመት በኃላፊነት የሠራ/ች ወይም በባችለር ድግሪ 9 ከዚህ ውስጥ 5 ዓመት በኃላፊነት የሠራ/ች

ደመወዝና ጥቅማጥቅም: ደሞዝ 31,285.00 የኃላፊነት አበል 5,000

How to Apply

  • የምዝገባ ቀን፡ይህ ማስታውቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ባሉት ሰባት ተከታታይ የሥራ ቀናት፣
  • የምዝገባ ቦታ፡ በድርጅቱ ዋና መ/ቤት (ከመገናኛ ወደወሰን ግሮሰሪ በሚወስደው መንገድ ሚካኤል ጋሪ ተራ ፣
  • የምዝገባ ጊዜ ከ02/02/2014-9/2/2014 ዓ.ም

ማሳሰቢያ፡ አመልከች ለምዝገባ ሲቀርቡ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃቸውን የማይመለስ ፎቶኮፒ ይዘው መምጣት አለባቸው፡፡

አመልካቾች ተጨማሪ ማብራሪያ ቢፈልጉ በስልክ ቁጥር 0118547199 ደውለው ማግኘት ይችላሉ፡