Job Expired

company-logo

Senior Change and Good Governance Officer

Public Service Employee's Transport Service Enterprise

job-description-icon

Social Science

Public Administration

Addis Ababa

Position

2021-08-18

to

2021-08-26

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Birr 8700

Share

Job Description

Job Requirement

  • ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት: በህዝብ አስተዳደር፣በማኔጅመንት፣በኢኮኒሚክስ፣ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽንና በመሳሰሉት ቢኤ/ኤም ኤ ዲግሪ
  • አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ: 4 ዓመት ቢ.ኤ / 2 ዓመት ኤም ኤ ዲግሪ
  • ደረጃ: 11

ደመወዝ: 8700.00

How to Apply

  • የመመዝገቢያ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 /ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡30 – 11፡20 ሰዓት ብቻ፡፡
  • የመመዝገቢያ ቦታ፡- ሚክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 51
  • የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ የሆነ፤
  • በልማት ድርጅት ውስጥ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ ቅድሚያ ይሰጠዋል፡፡
  • ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በድርጅቱ የውስጥ ማስታወቂያ ነው፡፡
  • የሥራ ልምድ ያላቸው አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ 6 ወር ያላለፈው የስነ-ምግባር መገለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115154049 

የፐብሊክ ሠርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት


Related Jobs

27 days left

China Communications Construction Company

Foreign Affairs Specialist

Affairs Officer

time-icon

Full Time

1 - 3 yrs

10 Positions


Bachelor's Degree in any field of study with relevant work experience

Bishoftu