Job Expired

company-logo

Planning, Follow up and Monitoring Officer

Public Service Employee's Transport Service Enterprise

job-description-icon

Business

Economics Management

Addis Ababa

0 years - 2 years

Position

2021-08-11

to

2021-08-19

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Birr 6420

Share

Job Description

Job Requirement

  • ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት: በህዝብ አስተዳደር፣በማኔጅመንት፣በኢኮኖሚክስ፣በማርኬቲንግ፣በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን በአካውንቲንግና ስታስቲክስ ወይም ቢዝነስ ማኔጅመንት ቢ.ኤ /ኤም.ኤ ዲግሪ
  • አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ: 2/0 ዓመት

ደመወዝ: 6,420.00

How to Apply

  • የመመዝገቢያ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 /ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡30 – 11፡20 ሰዓት ብቻ፡፡
  • የመመዝገቢያ ቦታ፡- ሚክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 3
  • የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ የሆነ፤
  • በልማት ድርጅት ውስጥ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ ቅድሚያ ይሰጠዋል፡፡
  • ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በድርጅቱ የውስጥ ማስታወቂያ ነው፡፡
  • የሥራ ልምድ ያላቸው አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ 6 ወር ያላለፈው የስነ-ምግባር መገለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115155159 

የፐብሊክ ሠርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት