Job Expired

company-logo

Junior Agriculture Researcher

Ethiopian Institute Of Agricultural Research(EIAR)

job-description-icon

Natural Science

Microbiology

Addis Ababa

0 years

Position

2021-07-15

to

2021-07-27

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

የስራው መደብ ዝርዝር

የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ቀጥሎ በተጠቀሱት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፤ለመወዳደር የሚፈልጉ አመልካቾች በተጠቀሰው ቦታና ቀን ማመልከት ይችላሉ፡፡

ተፈላጊ ችሎታ: በባዮቴክኖሎጂ ወይም በማይክሮ ባዮሎጂ የሙያ መስክ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪና 0 ዓመት ልምድ ያለው/ያላት፣የመመረቂያ ነጥብ (CGPA)ለሴት አመልካቾች 3.00 እና በላይ ለወንድ አመልካች 3.25 እና በላይ           

Applicant Instruction | የአመልካቾች መመርያ

ማሳሰቢያ ለተመዝጋቢዎች፤

  1. የምዝገባ ጊዜ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት ነው፣
  2. የምዝገባ ቦታ በኢንስቲትዩቱ ዋናው መሥሪያ ቤት በሰው ሀብት ሥራ አመራርና ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ነው፣
  3. የግብርና ተመራማሪዎች ደመወዝ በግብርና ተመራማሪዎች የደመወዝ ስኬል መሰረት ነው፣
  4. በሁሉም የግብርና ተመራማሪ የሥራ መደቦች ላይ የሚወዳደሩ አመልካቾች የመጀመሪያ ዲግሪ የመመረቂያ ነጥብ (CGPA) ውጤቱ ለሴት 00 እና በላይ ለወንድ 3.25 እና በላይ መሆን አለበት፣
  5. አመልካቾች ማሟላት ያለባቸው፤ለሚወዳደሩበት የሥራ መደብ ማመልከቻ መጻፍ አለባቸው፤የተሟላካሪኩለም ቪቴ (CV) የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ተያይዞ መቅረብ አለበት፤ በቂ የስልክ ወይም አማራጭ አድራሻ የስልክ ቁጥሮች በማመልከቻው ላይ መግለጽ ይኖርባቸዋል፣
  6. ለመወዳደር የሚፈልጉ አመልካቾች በግንባር እየቀረቡ ወይም በወኪል ወይም በፖስታ ልከው መመዝገብ ይችላሉ፣
  7. የምዝገባ አድራሻ፡-መገናኛ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 በአምቼ ኩባንያ በኩል ወይም በጂኦሎጂካል ሰርቬይ በኩል ገባ ብሎ ነው፣
  8. ለበለጠ መረጃ ድረ-ገጽ እና www. ethiojobs.net የስልክ ቁጥር 0116-45-44-41 እንዲሁም የፖ.ሣ.ቁ. 2003 (አዲስ አበባ) መጠቀም ይቻላል፣
  9. ሴት አመልካቾች እንዲያመለክቱ ይበረታታሉ፡፡
  10. የምዝገባው ጊዜ ከ ሐምሌ07 2013 ዓ.ም. እስከ ሐምሌ 21 2013 ዓ.ም. ድረስ ነው፡፡

የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

Related Jobs

4 days left

Holland Dairy PLC

Microbiologist

Microbiologist

time-icon

Full Time

2 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Microbiology, Biology, Biochemistry, Biotechnology, or in a related field of study with relevant work experience Duties & Responsibilities: - Prepare and aliquot pre-analytical reagents and media. - Participate in product development, sensory evaluation, and shelf-life testing - Maintain equipment in proper condition; in case of breakdown, take initiative, coordinate, and assist the laboratory manager in ensuring timely repairs

Bishoftu

5 days left

Soufflet Malt Ethiopia SC

Intake/Dispatch & Barley Lab Technician

Laboratory Technician

time-icon

Full Time

1 yrs

1 Position


Bachelor’s Degree in Applied Chemistry,  Applied Biology,  Microbiology, Food science & Post-Harvest Technology, Food Process Engineering, Food Science Technology, Food Science & Nutrition, or in a related field of study with relevant work experience Duties & Responsibilities: - Weight each truck entering and leaving the plant and records the information in the appropriate logbooks. - Manage the flow of trucks at the reception and assign the truck driver to the correct intake area and monitor unloading - Performs the reception of bulk barley in the appropriate barley silo

Addis Ababa