Job Expired

company-logo

Farm Machinery Operator

Ethiopian Institute Of Agricultural Research(EIAR)

job-description-icon

Transportation & Logistics

Special Drivers License

Holeta

2 years

2 Positions

2021-07-15

to

2021-07-27

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

የስራው መደብ ዝርዝር

የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ቀጥሎ በተጠቀሱት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፤ለመወዳደር የሚፈልጉ አመልካቾች በተጠቀሰው ቦታና ቀን ማመልከት ይችላሉ፡፡

ተፈላጊ ችሎታ: በFarm Machinery Operation የትምህርት መስክ በደረጃ lll የተመረቀ እና የብቃት ማረጋገጫ የ (COC) ማስረጃ ያለው /ያላት፣እንዲሁም የእርሻ መሣሪያዎች ከነተቀጽላው ማንቀሳቀስ የሚችል/የምትችል፣

ብዛት: 2 (ሁለት)

የሥራ ቦታ: ሆለታ እና ቁሉምሳ ግብርና ምርምር ማዕከላት ነው፡፡

Applicant Instruction | የአመልካቾች መመርያ

ማሳሰቢያ ለተመዝጋቢዎች፤

  1. የምዝገባ ጊዜ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት ነው፣
  2. የምዝገባ ቦታ በኢንስቲትዩቱ ዋናው መሥሪያ ቤት በሰው ሀብት ሥራ አመራርና ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ነው፣
  3. የግብርና ተመራማሪዎች ደመወዝ በግብርና ተመራማሪዎች የደመወዝ ስኬል መሰረት ነው፣
  4. በሁሉም የግብርና ተመራማሪ የሥራ መደቦች ላይ የሚወዳደሩ አመልካቾች የመጀመሪያ ዲግሪ የመመረቂያ ነጥብ (CGPA) ውጤቱ ለሴት 00 እና በላይ ለወንድ 3.25 እና በላይ መሆን አለበት፣
  5. አመልካቾች ማሟላት ያለባቸው፤ለሚወዳደሩበት የሥራ መደብ ማመልከቻ መጻፍ አለባቸው፤የተሟላካሪኩለም ቪቴ (CV) የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ተያይዞ መቅረብ አለበት፤ በቂ የስልክ ወይም አማራጭ አድራሻ የስልክ ቁጥሮች በማመልከቻው ላይ መግለጽ ይኖርባቸዋል፣
  6. ለመወዳደር የሚፈልጉ አመልካቾች በግንባር እየቀረቡ ወይም በወኪል ወይም በፖስታ ልከው መመዝገብ ይችላሉ፣
  7. የምዝገባ አድራሻ፡-መገናኛ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 በአምቼ ኩባንያ በኩል ወይም በጂኦሎጂካል ሰርቬይ በኩል ገባ ብሎ ነው፣
  8. ለበለጠ መረጃ ድረ-ገጽ እና www. ethiojobs.net የስልክ ቁጥር 0116-45-44-41 እንዲሁም የፖ.ሣ.ቁ. 2003 (አዲስ አበባ) መጠቀም ይቻላል፣
  9. ሴት አመልካቾች እንዲያመለክቱ ይበረታታሉ፡፡
  10. የምዝገባው ጊዜ ከ ሐምሌ07 2013 ዓ.ም. እስከ ሐምሌ 21 2013 ዓ.ም. ድረስ ነው፡፡

የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

Related Jobs

1 day left

Yonab Construction

Excavator Operator

Excavator Operator

time-icon

Full Time

8 yrs

3 Positions


Completion of 12th Grade with a special driving license and relevant work experience Place of Work: Project

Addis Ababa

4 days left

Diriba Defersha General Construction

Loader Operator

Construction Machinery Operator

time-icon

Full Time

6 yrs

3 Positions


Completion of 12th Grade with a Special Drivers Licence and relevant work experience

Addis Ababa

4 days left

Diriba Defersha General Construction

Wagon Drill Operator

Construction Machinery Operator

time-icon

Full Time

6 yrs

2 Positions


Completion of 12th Grade with a Special Drivers Licence and relevant work experience

Addis Ababa

6 days left

Mesay Oli General Contractor

Excavator Operator

Excavator Operator

time-icon

Full Time

6 yrs

1 Position


Completion of Grade 1oth or in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa