Job Expired

company-logo

Liaison Officer

Eptisam General Trading

job-description-icon

Low and Medium Skilled Worker

Logistics Skilled Worker

Addis Ababa

4 years

Position

2021-06-29

to

2021-07-09

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • የትምህርት ደረጃ: 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ
  • የሥራ መደቡ የሚጠይቀው የሥራ ልምድ: በሙያው 4 ዓመትና ከዚያ በላይ ልምድ ያለውና እንዲሁም የኦሮምኛ ቋንቋን መናገር፣ መፃፍ፣ ማንበብ የሚችል መሆን ይኖርበታል፡፡

How to Apply

በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምዳችሁን ዋናውንና የማይመለስ ኮፒ እንዲሁም ሲቪ በማያያዝ በድርጅቱ መሥሪያ ቤት በግንባር በመቅረብ ማስታወቂያው በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

የድርጅታችን አድራሻ፡- ቦሌ ወደ ርዋንዳ ኤምባሲ በሚወስደው መንገድ ኤደን ሕንፃ (አቢሲንያ ባንክ ያለበት ሕንፃ) ላይ አራተኛ ፎቅ ሲሆን በስልክ ቁጥር 0118220979 በመደወል መረጃ ማግኘት ይቻላል፡፡

ለሁሉም የሥራ መደቦች የሚያስፈልገው የሰው ኃይል ብዛት፡- በየሥራ መደቡ አንድ አንድ ሰው፡፡