Job Expired

company-logo

Senior Human Resource Officer

Public Service Employee's Transport Service Enterprise

job-description-icon

Business

Human Resource Administration

Addis Ababa

2 years - 4 years

2 Positions

2021-04-20

to

2021-04-26

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት: በማኔጅመንት፣በሰው ሃብት ስራ አመራር ፣በህዝብ አስተዳደር፣በቢዝነስ አድሚንስትሬሽን፣በቢዝነስ ማኔጅመንትና በመሳሰሉት ቢኤ/ኤም ኤ ዲግሪ
  • አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ: ለቢ.ኤ 4 ዓመት ለኤ.ም.ኤ 2 ዓመት
  • ደረጃ: 10
  • ብዛት: 02

ደመወዝ: 7515.00

How to Apply

  • የመመዝገቢያቀን፡- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 /ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡30 – 11፡20 ሰዓት ብቻ፡፡
  • የመመዝገቢያ ቦታ፡- ሚክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 3
  • የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ የሆነ፤
  • በልማት ድርጅት ውስጥ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ ቅድሚያ ይሰጠዋል፡፡
  • ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በድርጅቱ የውስጥ ማስታወቂያ ነው፡፡
  • የሥራ ልምድ ያላቸው አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ 6 ወር ያላለፈው የስነ-ምግባር መገለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  • ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115155159
  • የፐብሊክ ሠርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት