Job Expired

company-logo

Vehicle Driving Instructor

Public Service Employee's Transport Service Enterprise

job-description-icon

Engineering

Automotive Engineering

Addis Ababa

4 years - 6 years

Position

2021-04-20

to

2021-04-26

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Contract

Share

Job Description

Job Requirement

  • ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት: በአውቶመካኒክ፤አውቶሞቲቭ ኢንጅነሪንግ፣ አውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ፣ አውቶሞቲቭ ማኔጅመንት፤ ኢንጅን ሰርቪስ፤ ፓወር ትሬንእና ሜካኒካል ኢንጅነሪንግ የትምህርት ዘርፍ የተመረቀ ሆኖ ዝቅተኛው የትምህርት ደረጃ ዲፕሎማ፣ 12+2፣ 10ቲ3 እና COC ያለው፣በምድቡ ውስጥ ደረጃውን ወይም ከደረጃው በላይ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ያለው፣ በምድቡ ውስጥ ደረጃውን ወይም ከደረጃው በላይ የትራንስፖርት ቴክኒሺያን (አፕሮቫል) ሠርተፍኬት ያለው፣የህዝብ2፣ ህዝብ3 መንጃ ፍቃድ ያለው/ላት
  • አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ: 6/4 ዓመት
  • ልዩ ሙያ:4ኛ መንጃ ፍቃድ ወይም ህዝብ 2
  • ደረጃ: 11

ደመወዝ: 8700.00

How to Apply

  • የመመዝገቢያቀን፡- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 /ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡30 – 11፡20 ሰዓት ብቻ፡፡
  • የመመዝገቢያ ቦታ፡- ሚክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 3
  • የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ የሆነ፤
  • በልማት ድርጅት ውስጥ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ ቅድሚያ ይሰጠዋል፡፡
  • ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በድርጅቱ የውስጥ ማስታወቂያ ነው፡፡
  • የሥራ ልምድ ያላቸው አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ 6 ወር ያላለፈው የስነ-ምግባር መገለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  • ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115155159
  • የፐብሊክ ሠርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት


Related Jobs

about 1 year left

AM Business & Investment Group

Vehicle Assembly Manager

Manager

time-icon

Full Time

5 yrs

1 Position


MSc or BSc Degree in Automotive or in a related field of study with relevant work experience Duties and Responsibilities: - Manages, motivates, and leads production employees to ensure production requirements are met within quality standards - Supervise the car assembly

Addis Ababa