Job Expired

company-logo

General Maintenance Technician

Ethiopian Shipping & Logistics Services Enterprise

job-description-icon

Low and Medium Skilled Worker

Maintenance

------

2 years

Position

2021-01-14

to

2021-01-20

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት: የሙያ ደረጃ IV/ 10+3 በጀኔራል መካኒክስ ሙያ፣ በሕንፃ ምህንድስና በኤሌክትሪክሲቲ፣ በቧንቧና በህንፃ ቴክኖሎጂ ወይም በተመሳሳይ ሙያ የሰለጠነ/ች ሆኖ/ሆና ሌቭል IV COC የምዘና ውጤት ማቅረብ ይጠበቃል
  • የሥራ ልምድ: 2 ዓመት የሰራ/ች

የሥራ ቦታ: ዋ/መ/ቤት

ደመወዝ: 5,735.00

How to Apply

በድርጅቱ መመሪያ መሠረት የትራንስፖርት አበል ይከፈላል፣ ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች ይኖሩታል፡፡

የሥራ ልምድ የሚያዘው ከምረቃ በኋላ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5/አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከCV እና የሥራ ማመልከቻ ጋር በማያያዝ በድርጅቱ ድህረገጽ eslse.et በመግባት others ከሚለው ውስጥ Vacant portal የሚለውን በመጫን For External candidate የሚለውን በመምረጥ ወይንም በዚህ በhttps://eslseet.taleo.net/careersection/et/jobsearch.ftl?lang=en&portal=8205010228 አድራሻ በመግባት online መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ስልክ ቁጥር  0115151908