Job Expired

company-logo

Transport Officer

Nefas Silk Paint Factory

job-description-icon

Transportation & Logistics

Transportation Management

------

3 years

1 Position

2020-11-30

to

2020-12-05

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • ተፈላጊ ችሎታ :- ከታወቀ ቴክኒክና ሙያ ት/ቤት በአውቶ መካኒክ) ወይም በትራንስፖርት ማኔጅመንት ደረጃ Ill ወይም ከዚያ በላይ የተመረቀና የ3 ዓመት ተዛማጅ የሥራ ልምድ ያለውና መንጃ ፈቃድ ያለው ቢሆን ይመረጣል
  • ደመወዝ :- በድርጅቱ ስኬል መሠረት
  • የሥራ ቦታ :- አዲስ አበባ
  • ብዛት :- አንድ

How to Apply

ከላይ የተጠቀሱትን መመዘኛ የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ5 /አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ሣር ቤት ወደ ቄራ በሚወስደው መንገድ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ፊት ለፊት ጄ ኤፍ ኬ/JFK/ ህንጻ ላይ 8ኛ ፎቅ የሰው ኃይል አስተዳደር ክፍል ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

ንፋስ ስልክ ቀለም ፋብሪካ ኃላ.የተ.የግ.ማኀበር ስልክ ቁጥር 011 5 58 04 48



Related Jobs

7 days left

Abbahawa Trading PLC

Dispatch Facilitator

Dispatch Officer

time-icon

Full Time

4 - 6 yrs

1 Position


Degree or Diploma in Accounting, Economics, Transport Management, Automotive, or in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa