Job Expired

company-logo

Laboratory Technician

Addis Hiwot General Hospital

job-description-icon

Health Care

Health Care Hospitality

------

2 years

3 Positions

2020-11-17

to

2020-11-25

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • የትምህርት ደረጃ: በዲግሪ የተመረቀ (ች)
  • የሥራ ልምድ: 2 ዓመት እና ከዛ በላይ
  • ብዛት: 3

How to Apply

አመልካቾች የትምህርት ማስረጃችሁንና ተፈላጊ የሥራ ልምዳችሁን ዋናና ፎቶ ኮፒ በማቅረብ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ 7 ተከታታይ የሥራ ቀናት በሆስፒታሉ 7ኛ ፎቅ የሰው ኃይል አስተዳደር ቢሮ በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን በተጨማሪ በሆስፒታል ውስጥ የሠሩ ቢሆን ይመረጣል፡፡ በተመሳሳይ የሥራ ዘርፍ ልምድ ላላቸው ቅድሚያ ይሰጣል፡፡

አድራሻ፡- ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ቤት ቁጥር 088 (011-6180449 / 011-6-623916/011-6-639634

ሀይሌ ገብረስላሴ ጐዳና ወይም 22 ማዞሪያ በጌታሁን በሻህ ሕንፃ ወደ ውስጥ 100 ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል