Job Expired
Ethio-Leather Industry Plc (ELICO)
Engineering
Manufacturing Engineering
------
6 years - 8 years
Position
2020-04-22
to
2020-05-06
Full Time
Share
Job Description
ተፈላጊ መስፈርት: ከታወቀ ዩኒቨርስቲ/ኮሌጅ በቆዳ ቴክኖሎጂ/ በማኑፋክቸሪንግ ቴክኖሎጂ/ በኢንዱስትሪያል ኬሚስትሪ 6/8 ዓመት እና በኬሚካል ኢንጂነሪነግ ሁለተኛ ዲግሪ ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ ኖሮት በሙያው 5/7 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው እና ከዚህ ውስጥ 2 ዓመት በኃላፊነት ወይም በሲኒየር ደረጃ የሠራ
ደመወዝ:15,177.00
የሥራ ቦታ ፡- አዲስ አበባ
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ማመልከቻችሁን፣ ሲቪ፣ የት/ትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶኮፒ በመያዝ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 የሥራ ቀናት ሳሪስ አዋሽ ቆዳ ፋብሪካ በሚገኘው መ/ቤታችን የሰው ኃብት አስተዳደርና ስልጠና ዋና ክፍል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ፡- ሳሪስ የፋፋ ምግብ ፋብሪካውን አልፎ በባቡር ማዞሪያው አካባቢ ከዋናው መንገድ በስተቀኝ አዋሽ ቆዳ ፋብሪካ ቅጥር ግቢ
ስልክ ቁጥር 0114-42-25-25፤ 0114-42-15-35
6 total views, 6 views today