Job Expired

company-logo

Youth and Sports Officer

Public Service Employee's Transport Service Enterprise

job-description-icon

Natural Science

Sports Science

------

2 years

Position

2020-01-08

to

2020-01-15

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት:በማኔጅመንት፣በሳይኮሎጂ፣በሶሲዮሎጂ፣ስፖርት፣ባይሎጂ የሠውነት ማጎልመሻ በመሳሰሉት
  • አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ:2 ዓመትዲግሪ/ ዐማስተር
  • ልዩ  ችሎታ:በስፖርትአሰልጣኝነት ሙያ ህጋዊ ፈቃድ ያለውና በሙያው ቢያንስ ሁለት ዓመት እና ከዚያ በላይ ያገለገለ
  • የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ የሆነ፤
  • በልማት ድርጅት ውስጥ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ ቅድሚያ ይሰጠዋል፡፡

ደመወዝ:6420.00

How to Apply

ስለዚህ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ዋናውንና የማይመለስ የትምህርትና የሥራ ልምድ በመያዝ መመዝገብ  የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

  • የመመዝገቢያቀን፡- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 /ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡30 – 11፡20 ሰዓት ብቻ፡፡
  • የመመዝገቢያቦታ፡- ሚክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት የሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 37 ነው፡፡
  • ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በድርጅቱ የውስጥ ማስታወቂያ ነው፡፡
  • የሥራ ልምድ ያላቸው አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ የስነ-ምግባር መገለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  • ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡

ለበለጠመረጃበስልክቁጥር 0115-15-40-49
የፐብሊክ ሠርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖር ትአገልግሎት ድርጅት