Job Requirement
- ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት:በማኔጅመንት፣በሳይኮሎጂ፣በሶሲዮሎጂ፣ስፖርት፣ባይሎጂ የሠውነት ማጎልመሻ በመሳሰሉት
- አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ:2 ዓመትዲግሪ/ ዐማስተር
- ልዩ ችሎታ:በስፖርትአሰልጣኝነት ሙያ ህጋዊ ፈቃድ ያለውና በሙያው ቢያንስ ሁለት ዓመት እና ከዚያ በላይ ያገለገለ
- የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው ቀጥተኛ የሆነ፤
- በልማት ድርጅት ውስጥ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ የሠራ ቅድሚያ ይሰጠዋል፡፡
ደመወዝ:6420.00
How to Apply
ስለዚህ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ዋናውንና የማይመለስ የትምህርትና የሥራ ልምድ በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
- የመመዝገቢያቀን፡- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 /ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡30 – 11፡20 ሰዓት ብቻ፡፡
- የመመዝገቢያቦታ፡- ሚክሲኮ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት የሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 37 ነው፡፡
- ለውድድሩ ብቁ የሆኑ አመልካቾች ለፈተና ጥሪ የሚደረገው በድርጅቱ የውስጥ ማስታወቂያ ነው፡፡
- የሥራ ልምድ ያላቸው አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ የስነ-ምግባር መገለጫ ከመ/ቤታቸው ማጻፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
ለበለጠመረጃበስልክቁጥር 0115-15-40-49
የፐብሊክ ሠርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖር ትአገልግሎት ድርጅት