Job Expired
Tracon Trading PLC
Finance
Accounting Management
------
5 years - 7 years
Position
2020-01-03
to
2020-01-11
Full Time
Share
Job Description
Job Requirements:
የትምህርት ደረጃ : – በአካውንቲንግ የትምህርት ዘርፍ በሁለተኛ ዲግሪ / በማስተርስ / ወይም በቢ.ኤ. ዲግሪ የተመረቀ/ች
የሥራ ልምድ :- ለሁለተኛ ዲግሪ/ 5 ዓመት፣ ለቢ.ኤ ዲግሪ 7 ዓመት፣ሆኖ ከኦዲት ሥራ ጋር ቀጥተኛ የሆነ የሥራ ልምድ ያለውና ከዚህ ውስጥ 2 ዓመት በኃላፊነት የስራ/ች፣
የቅጥር ሁኔታ :- ቋሚ
ብዛት :- 1
ፆታ :- ወንድ/ሴት
የሥራ ቦታ :- አዲስ አበባ (ለቡ አካባቢ)
How To Apply:
ከላይ የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 / አስር / ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ቸርችል ጎዳና ጥቁር አንበሳ ት/ቤት ፊት ለፊት በሚገኘውትራኮን ታወር 1ኛ ፎቅ አልሙኒየም ሽያጭ ቢሮ በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
eM¡:-ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0912 – 29 36 36 /0947-45-85-50