Job Expired

company-logo

Cashier Assistant

Immigration Nationality and Vital Events Agency

job-description-icon

Finance

Accounting

------

7 years - 9 years

Position

2020-01-02

to

2020-01-04

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • በአካውንቲንግ፣ ቴክኒክ  ዲፕሎማ ወይም ኮሌጅ ዲፕሎማ 9/7  ቀጥታ አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ያላት

የመ/መታ/ቁጥር: ኢ.ዚ.ወ.አ91

How to Apply

ማሳሰቢያ ፤

በጀትና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት [email protected]

ሆኖ የኢሜል አክሰስ ለማታገኙ ተወዳዳሪዎች በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን  ሐዋሳ ፤ ባህር ዳር ፤ደሴ፤መቀሌ፤ጅማ ፤ አዳማ ፤ጅጅጋ ፤ ሐረርና ድሬድዋ  ድሪደዋ ፤  ኢሚግሬሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፤  ጋምቤላ እና አሶሳ በክልሉ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ  እንዲሁም   አዲስ አበባ ዋናው መስሪያ ቤት  ፒያሳ እናት ህንጻ ጎን  በአካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡

  • የሥራ ደረጃና ደመወዝ ፤ በኤጀንሲው ስኬል መሠረት ይሆናል፡
  • የሌቭል  የትምህርት ዝግጅት ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች COC/ የብቃት ማረጋገጫ  ማያያዝ  ይኖርበታል
  • ተያዥ ለሚፈልጉ የሥራ መደቦች  በቂ  ተያዥ በአጭር ጊዜ ውስጥ ማቅረብ  የሚችል መሆን አለበት ፡
  • በሥራ ልምድ ለሚወዳደሩ ተወዳዳሪዎች መንግስታዊ ካልሆነ ድርጅት ለሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃ የሥራ ግብር  ስለመከፈሉ ከገቢዎች ማስረጃ ማቅረብ  ይኖርበታል።
  • የሥራ ልምድ ማስረጃ ለሚጠይቁ ሥራ መደቦች ሥራ ልምዱ ቀጥታ አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ብቻ መሆን አለበት ፤
  • አመልካቾች ማመልከት የሚችሉት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 ተካታታይ የሥራ ቀናት ብቻ  ከላይ በተጠቀሰው በተዘረዘሩት አድራሻ ይሆናል
  • ፈተና የሚሰጥበት ቀን በኢሜል አድርሻችን ይገለጻል ፡
  • ተወዳዳሪዎች በማንኛውም ወንጀልና ሽብር ያልተሳተፈ መሆን አለባቸው 
  • ዕጩ ተወዳዳሪዎች ተመራቂ ከሆኑ ስለመልካም ሥነምግባሩ ከተማሩበት ት/ቤት/ዩኒቨርስቲ ወይም የሥራ ልምድ ካላቸው  ሲሰራበት ከነበረበት መ/ቤት የድጋፍ ደብዳቤ ከማመልከቻው/ C V /  ጋር ማያያዝ አለበት 
  • ሙ በሚመድብበት በማንኛውም ቦታና ጊዜ ተቀብሎ ለመስራት ፍቃደኛ መሆን አለበት
  • ለኤጀንሲው ሥራ ውጤታማነት የዕጩ ምልመላ ፈተና ወስዶ ያለፈ መሆን አለበት
  • ለኤጀንሲው የሥራ ስኬት ልዩ ንድፈ-ሀሳብና የተግባር መለማመጃ ስልጠናዎችን ለመውሰድ እና ፈተናውን ማለፍ አለበት፡፡እንዲሁም የሥራ መደብ መጠሪያና ደመወዝ የሚገለፀው የሙከራ ቅጥር ደብዳቤ ላይ መሆኑን ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነ ፤
  • ቅጥር የሚፈጸመው የቅድመ ምልመላ ፈተናና የሥልጠና ፈተናውን ካለፈ በላ  መሆኑን ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነ፡
  • ኤጀንሲው በሚያወጣው ፕሮግራም መሠረት ለመመዝገብና ፈተና ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነ ፡፡ ከወጣው ፕሮግራም ውጪ መመዝገብም ሆነ መፈተን አይቻልም ፤
  • የተወዳዳሪው የላ ታሪክ ጥናት /Security Clearance /እንደሚደረግ የተቀበለ መሆን አለበት፡፡
  • የኤጀንሲው መተዳደሪያ ደንብና አሰራሮችን ተከትሎ ለመሥራት ፍቃደኛ የሆነ፤
  • አንድ እጩ ተወዳዳሪ በወጣው ማስታወቂያ ላይ ከአንድ የሥራ መደብ በላይ መመዝገብ የማይል መሆኑ፤
  • ማንኛውም ተወዳዳሪ ሀሰተኛ ማስረጃ አቅርቦ ከተገኘ ውድድሩ ተሰርዞ ለህግ የሚቀርብ መሆኑ፤
  • አመልካቾች በምታመለክቱበት ወቅት ለሚቀርብ የትምህርት ማስረጃ የውጤት ማጠቃለያ/ግሬድ ሪፖርት /አብሮ ካልቀረበ ምዝገባው ዋጋ የሌለው መሆኑን እናሳስታውቃለን፡፡ ፡፡

Related Jobs

3 days left

Dream Liyana Healthcare plc

Hospital Accountant

Accountant

time-icon

Full Time

2 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Accounting and Finance or in a related field of study with relevant work experience as a Hospital accountant , with progressive leadership experience in a hospital setting and experience in a Health care area, demonstrating strong leadership and management skills. Duties & Responsibilities: - Financial Reporting: Prepare and analyze financial statements, ensuring accuracy and compliance with accounting standards (GAAP, IFRS). - General Ledger Management: Oversee the general ledger, including journal entries, reconciliations, and month-end close processes. - Budgeting and Forecasting: Assist in the preparation of budgets and financial forecasts, analyzing variances and providing insights to management. - Tax Compliance: Ensure compliance with tax regulations, prepare tax returns, and assist with audits related to taxation.

Addis Ababa

3 days left

Yascai and Family plc

Junior Accountant

Accountant

time-icon

Full Time

1 - 3 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Accounting or in a related field of study with relevant work experience in an accounting role. Required Gender: Female Salary: 15,000 - 25,000 ( Depends on Experience and Skills) Duties and Responsibilities: - Prepare payment orders, checks, and other payment-related documents. - Maintain accurate financial records and filing systems. - Assist with payroll administration, including attendance tracking and payroll preparation. - Manage cash register machine operations and reporting. Required Skills: - Strong knowledge of accounting principles and practices. - Proficiency in accounting software. - Excellent knowledge about Ministry of Revenue's system - Excellent analytical and problem-solving skills. - Strong attention to detail and accuracy.

Addis Ababa

12 days left

Werqbeza General Trading PLC

Cashier

Cashier

time-icon

Full Time

1 yrs

4 Positions


Diploma in Accounting, Management or in a related field of study with relevant work experience Required Gender: Female Duties & Responsibilites: - Greet customers and provide excellent customer service. - Accurately scan or enter items into the register. - Receive cash, credit/debit card, or other forms of payment. - Issue receipts, refunds, and change to customers as needed. - Maintain cleanliness and order in the checkout area. - Count cash in the register at the beginning and end of shifts.

Addis Ababa

12 days left

Werqbeza General Trading PLC

Accountant

Accountant

time-icon

Full Time

0 - 1 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Accounting, Management or in a related field of study with relevant work experience Duties & Responsibilites: - Prepare and examine financial records, ensuring accuracy and compliance with laws and regulations. - Maintain and update general ledger accounts. - Manage accounts payable and receivable. - Reconcile bank statements and resolve discrepancies. - Prepare monthly, quarterly, and annual financial reports. - Assist with budgeting, forecasting, and financial planning processes

Addis Ababa

about 6 hours left

Dire Steel Plc

Bank and Insurance Officer

Bank Manager

time-icon

Full Time

7 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Accounting, Finance, Economics, or in a related field of study with relevant work experience Duties & Responsibilities: - Liaise with banks and insurance companies on behalf of the company - Manage loan processing, LC documentation, and insurance policies - Monitor and follow up on financial transactions and insurance claims

Addis Ababa

about 6 hours left

Zemen Insurance Company

Principal Reinsurance

Reinsurance officer

time-icon

Full Time

6 yrs

1 Position


MA or BA Degree in Accounting, Statistics, Management, Marketing or in a related field of study with relevant work experience, out of which two years as a Senior officer.

Addis Ababa