Job Expired

company-logo

Human resource Assisting Expert

Immigration Nationality and Vital Events Agency

job-description-icon

Business

Business Management

------

5 years - 7 years

Position

2020-01-03

to

2020-01-04

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • በሰው  ሀብት ሥራ አመራር፣ ማኒጅመንት፣ ህዝብ አስተዳደር፣ ቢዝነስ ማኒጅመንት፣ አለም አቀፍ ግንኙነት  የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ 7/5 ዓመት አግባብነት   የሥራ ልምድ ያለው/ያላት፣

የመ/መታ/ቁጥር:ኢ.ዜ.ወ.ኩ.ኤ

How to Apply

ማሳሰቢያ ፤

ሰው ኃብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት እና ሌሎች ጀማሪ መደቦች [email protected]

ሆኖ የኢሜል አክሰስ ለማታገኙ ተወዳዳሪዎች በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን  ሐዋሳ ፤ ባህር ዳር ፤ደሴ፤መቀሌ፤ጅማ ፤ አዳማ ፤ጅጅጋ ፤ ሐረርና ድሬድዋ  ድሪደዋ ፤  ኢሚግሬሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፤  ጋምቤላ እና አሶሳ በክልሉ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ  እንዲሁም   አዲስ አበባ ዋናው መስሪያ ቤት  ፒያሳ እናት ህንጻ ጎን  በአካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡

  • የሥራ ደረጃና ደመወዝ ፤ በኤጀንሲው ስኬል መሠረት ይሆናል፡
  • የሌቭል  የትምህርት ዝግጅት ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች COC/ የብቃት ማረጋገጫ  ማያያዝ  ይኖርበታል
  • ተያዥ ለሚፈልጉ የሥራ መደቦች  በቂ  ተያዥ በአጭር ጊዜ ውስጥ ማቅረብ  የሚችል መሆን አለበት ፡
  • በሥራ ልምድ ለሚወዳደሩ ተወዳዳሪዎች መንግስታዊ ካልሆነ ድርጅት ለሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃ የሥራ ግብር  ስለመከፈሉ ከገቢዎች ማስረጃ ማቅረብ  ይኖርበታል።
  • የሥራ ልምድ ማስረጃ ለሚጠይቁ ሥራ መደቦች ሥራ ልምዱ ቀጥታ አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ብቻ መሆን አለበት ፤
  • አመልካቾች ማመልከት የሚችሉት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 ተካታታይ የሥራ ቀናት ብቻ  ከላይ በተጠቀሰው በተዘረዘሩት አድራሻ ይሆናል
  • ፈተና የሚሰጥበት ቀን በኢሜል አድርሻችን ይገለጻል ፡
  • ተወዳዳሪዎች በማንኛውም ወንጀልና ሽብር ያልተሳተፈ መሆን አለባቸው 
  • ዕጩ ተወዳዳሪዎች ተመራቂ ከሆኑ ስለመልካም ሥነምግባሩ ከተማሩበት ት/ቤት/ዩኒቨርስቲ ወይም የሥራ ልምድ ካላቸው  ሲሰራበት ከነበረበት መ/ቤት የድጋፍ ደብዳቤ ከማመልከቻው/ C V /  ጋር ማያያዝ አለበት 
  • ሙ በሚመድብበት በማንኛውም ቦታና ጊዜ ተቀብሎ ለመስራት ፍቃደኛ መሆን አለበት
  • ለኤጀንሲው ሥራ ውጤታማነት የዕጩ ምልመላ ፈተና ወስዶ ያለፈ መሆን አለበት
  • ለኤጀንሲው የሥራ ስኬት ልዩ ንድፈ-ሀሳብና የተግባር መለማመጃ ስልጠናዎችን ለመውሰድ እና ፈተናውን ማለፍ አለበት፡፡እንዲሁም የሥራ መደብ መጠሪያና ደመወዝ የሚገለፀው የሙከራ ቅጥር ደብዳቤ ላይ መሆኑን ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነ ፤
  • ቅጥር የሚፈጸመው የቅድመ ምልመላ ፈተናና የሥልጠና ፈተናውን ካለፈ በላ  መሆኑን ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነ፡
  • ኤጀንሲው በሚያወጣው ፕሮግራም መሠረት ለመመዝገብና ፈተና ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነ ፡፡ ከወጣው ፕሮግራም ውጪ መመዝገብም ሆነ መፈተን አይቻልም ፤
  • የተወዳዳሪው የላ ታሪክ ጥናት /Security Clearance /እንደሚደረግ የተቀበለ መሆን አለበት፡፡
  • የኤጀንሲው መተዳደሪያ ደንብና አሰራሮችን ተከትሎ ለመሥራት ፍቃደኛ የሆነ፤
  • አንድ እጩ ተወዳዳሪ በወጣው ማስታወቂያ ላይ ከአንድ የሥራ መደብ በላይ መመዝገብ የማይል መሆኑ፤
  • ማንኛውም ተወዳዳሪ ሀሰተኛ ማስረጃ አቅርቦ ከተገኘ ውድድሩ ተሰርዞ ለህግ የሚቀርብ መሆኑ፤
  • አመልካቾች በምታመለክቱበት ወቅት ለሚቀርብ የትምህርት ማስረጃ የውጤት ማጠቃለያ/ግሬድ ሪፖርት /አብሮ ካልቀረበ ምዝገባው ዋጋ የሌለው መሆኑን እናሳስታውቃለን፡፡ ፡፡

Related Jobs

12 days left

Werqbeza General Trading PLC

Operation Manager

Operation Manager

time-icon

Full Time

3 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Management, Business or in a related field of study with relevant work experience Duties & Responsibilites: - Oversee day-to-day operations to ensure smooth workflow and optimal productivity. - Develop and implement operational policies, procedures, and systems. - Analyze business processes and identify opportunities for improvement. - Monitor key performance indicators (KPIs) and prepare operational reports. - Coordinate cross-functional teams to meet company objectives. - Manage budgets, resource allocation, and cost control initiatives.

Addis Ababa

21 days left

Ahununu Trading PLC

Junior Customer Service Officer

Customer Service Officer

time-icon

Full Time

1 yrs

2 Positions


Bachelor's Degree in Business or in a related field of study with relevant work experience in a customer service role or related field. Workplace: Kera Duties & Responsibilites: - Respond promptly to customer inquiries via phone, email, or in person at the Kera office. - Maintain detailed and accurate records of customer interactions, complaints, and resolutions. - Work closely with other departments, such as sales, logistics, and technical teams, to address customer needs effectively. - Build and maintain strong, professional relationships with customers to promote trust and loyalty. - Ensure all customer service activities align with company policies and quality standards. Required Skills: - Exceptional verbal and written communication skills in [list relevant languages, if any]. - Strong problem-solving abilities and attention to detail. - Ability to remain calm and professional under pressure. - Proficiency in using customer relationship management (CRM) tools and software.

Addis Ababa

about 5 hours left

Sengatera Traders Union SC

Personnel Clerk

Personnel Clerk

time-icon

Full Time

2 yrs

1 Position


Diploma in Personnel Management, Management, Accounting or in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa

about 5 hours left

Hijra Bank

Management Trainee

Trainee

time-icon

Full Time

2 yrs

1 Position


MA or BA Degree in Business or in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa

about 5 hours left

Zemen Insurance Company

Principal Risk & Compliance Officer

Compliance Specialist

time-icon

Full Time

6 yrs

1 Position


Master's or Bachelor's Degree in Business or in a related field of study with relevant work experience, out of which two years as a Senior officer.

Addis Ababa

about 5 hours left

Deutsche Gesellschaft für Internationale Zusammenarb (GIZ)eit

Programme Component Manager

Program Manager

time-icon

Full Time

10 yrs

1 Position


MA Degree in Human Resource Management, Development, Vocational Education or in a related field of study with relevant work experience Duties and Responsibilities: - Technical and conceptional, administrative and commercial planning and leading of the component. - Line management of all national and international personnel working in the different regions of the component - Steering and coordination of consultants working with partner institutions on behalf of GIZ

Addis Ababa