Job Requirement
- ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ: በመጀመሪያ ዲግሪ በክሊኒካል ነርስ (scrub Nurse) የተመረቀ/ች
- የስራ ልምድ: 3 ዓመትና ከዚያ በላይ
- ብዛት:4
የሥራ ቦታ ፡- አዳማ (ናዝሬት)
How to Apply
ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቶች ማመልከታቸሁን ሲቪና የማይመለስ የትምህርት ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ዶክሜንቶች በመያያ ከዚያ በታች በተጠቀሰው አድራሻ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ በ10 የሥራ ቀናት ውስጥ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ፡- አዳማ ጄነራል ሆስፒታል እና ሜዲካል ኮሌጅ ፐርሶኔል ቢሮ አዳማ ዩኒቨርሲቲ አካባቢ ቀበሌ 04 አዳማ ;ወይም አ.አ ደብረዘይት መንገድ ንፋስ ስልክ ቴሌ ፊት ለፊት አዳማ ጄነራል ሆስፒታል እና ሜዲካል ኮሌጅ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ቢሮ
ፓ.ሣ.ቁ 5772 አዲስ አበባ
ስ.ቁ 022 1 12 65 90/ 011 4 42 0772