Job Expired

company-logo

human resource officer

Mame Steel Mill PLC

job-description-icon

Business

Human Resource Administration

------

2 years

Position

2019-12-03

to

2019-12-11

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirement

  • ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ:ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በቢዝነስ አድሚንስትሬሽን/በማኔጅመንት/በሰው ሀብት ስራ አመራርና በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ /ዲፕሎማ ያለው/ያላት
  • ተፈላጊ የሥራ ልምድ:በማምረቻ ኢንዱስትሪ ውስጥ በተመሳሳይ የስራ መደብ ላይ ለዲግሪ 2 ዓመት ለዲፕሎማ 5 ዓመትና ከዛ በላይ ያገለገለ/ች

የሥራ ቦታ: ቃሊቲ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ማዕከል ወረድ ብሎ በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን ኮንስትራክሽን መሳሪያዎችና ማሽነሪዎች ዘርፍ ጥገና ማዕከል  ድርጅት ፊት ለፊት

How to Apply

ከዚህ በላይ የተጠቀሱትን መመዘኛዎች የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናው ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7(ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ቃሊቲ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ማዕከል ወረድ ብሎ በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን የኮንስትራክሽን መሳሪያዎችና ማሽነሪዎች ዘርፍ ጥገና ማዕከል ድርጅት (የቀድሞው ዉሀ ልማት ግቢ) ፊት ለፊት በሚገኘው ቢሮአችን 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 204 በግንባር በመቅረብ ወይም በፖ.ሣ.ቁ. 18993 አዲስ አበባ በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡:

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁ. 0114- 39 4651/3433/2577ይደውሉ፡፡