Job Expired
Ethiopian Shipping & Logistics Services Enterprise
------
2 years
Position
2019-11-28
to
2019-12-11
Full Time
Birr 6980
Share
Job Description
Job Requirement
ደመወዝ:6,980.00
የሥራ ቦታ:ሐዋሳ ወ/ተ/ቅ/ጽ/ቤት
ምርመራ: ውድድሩ በፈተና የሚካሄድ
How to Apply
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ እንዲሁም አንድ ጉርድ ፎቶ ግራፍ ከCV እና የሥራ ማመልከቻ ጋር በማያያዝ ለገሃር በሚገኘው ዋናው መ/ቤት የሰው ሃብት አመራርና ልማት መምሪያ 11 ኛ ፎቅ ወይም በድርጅቱ ቅ/ጽ/ቤቶች በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክ አገልግሎት ድርጅት
ስልክ ቁጥር 011 515 19 08
ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡