Job Expired

company-logo

Accounts Officer

Ethiopian Shipping & Logistics Services Enterprise

------

2 years

Position

2019-11-28

to

2019-12-11

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Birr 6980

Share

Job Description

Job Requirement

  • ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት:የመጀመሪያ ዲግሪ በአካውንቲንግ፣  ወይም በተመሳሳይ ሙያ የሰለጠነ/ች
  • የሥራ ልምድ:2 ዓመት  የሰራ/ች
  • በድርጅቱ መመሪያ መሠረት የትራንስፖርት አበል ይከፈላል፤ሌሎች ጥቅማጥቅሞችም ይኖሩታል፡፡
  • የሥራ ልምድ የሚያዘው ከምረቃ በኃላ ነው፡፡

ደመወዝ:6,980.00

የሥራ ቦታ:ሐዋሳ ወ/ተ/ቅ/ጽ/ቤት

ምርመራ: ውድድሩ   በፈተና የሚካሄድ

How to Apply

አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ እንዲሁም አንድ ጉርድ ፎቶ ግራፍ ከCV እና የሥራ ማመልከቻ ጋር በማያያዝ ለገሃር በሚገኘው ዋናው መ/ቤት የሰው ሃብት አመራርና ልማት መምሪያ 11 ኛ ፎቅ ወይም በድርጅቱ ቅ/ጽ/ቤቶች በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክ አገልግሎት ድርጅት

ስልክ ቁጥር 011 515 19 08

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡