Job Expired

company-logo

Pharmacist

Ambasel Trading House P.L.C

------

3 years

Position

2019-10-01

to

2019-10-07

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study
No fields of study

Full Time

Share

Job Description

Job Requirements

ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅትና የሥራ ልምድ: በፋርማሲ የትምህርት ዝግጅት የመጀመሪያ  ዲግሪና   3  ዓመት  ወይም  ዲኘሎማና  7  በዓመት  አግባብ  ያለው   የሥራ   ልምድ፣  (COC ያለው) የሙያ ፈቃድ እና ክሊራንስ ማቅረብ የሚችል

ደረጃ: X

ብዛት: 1

የሥራ ቦታ: ዋና መ/ቤት (አዲስ አበባ)

ማብራሪያ: ተያዥ ማቅረብ የሚችል

 

How To Apply

የመመዝገቢያ ቀን፡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 7 የሥራ ቀናት (ቅዳሜ ከሰዓት በፊትን ይጨምራል)

የመመዝገቢያ ቦታ – ዋናው መ/ቤት ሰው ሃብት መምሪያ ወሎ ሰፈር /አምባሰል ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 505 ስ.ቁ 0114666668 ፣ ባህር ዳር 0582264671 ፣ጎንደር 0581260242፣ ጎንደር ፕሮሰሲንግ 0581140393 ደሴ 0331114307

ደመወዝ፤ በኩባንያው ስኬል መሰረት የፈተና ቀንና ቦታ – በስልክ ይገለፃል

ከላይ የተመለከተውን መመዘኛ የሚያሟሉ አመልካቾች አግባብ ያለው የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ  ፎቶ ኮፒ በማቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

አምባሰል ንግድ ሥራዎች ኃ/የተ/የግል ማህበር